• Skip to main content
  • Skip to primary sidebar

Africa Horn Now

"We don't take sides; we help you see more sides."

Africa Horn Now

ካብ ውሽጢ ቤት ማእሰርታት ኤርትራ

Published: May 6, 2021

PBS: Escaping Eritrea … [Read More...] about ካብ ውሽጢ ቤት ማእሰርታት ኤርትራ

TIGRINJA

ከውልደቱ የተበላሸ በዕድገቱ ያልተቃና፤ እንዴት ይታረቃል አሁን በስተርጅና

September 23, 2016 By Africa Horn Now

ይገረም አለሙ  | undated | ኢትዮጵያ ዛሬ “ይታረቃል” የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ አለው፤ በአጭሩ አንዱ እርቅ ሲሆን፣ ሁለተኛው የጎበጠን ማቅናት፣ መስመር የሳተን ማስተካከል ወዘተ ነው። ይህ ጽሁፍ የሚያተኩረው በሁለተኛው ትርጉሙ ላይ ነው። ወያኔ ሊለወጥም ሊስተካከልም ሊታረቅም የሚችል አለመሆኑን ለማሳየት። ወንበሩን የሚነቀንቅ እንቅስቅሴ ባጋጠመው ቁጥር ተሃድሶ የሚለው ወያኔ፤ የመጨረሻ ደረጃ የደረሰውን የህዝብ እንቢተኝነት ለመቀልበስ ያስችለኛል ብሎ ተሃድሶ ተቀምጧል።የማያዳግም ርምጃ እንወስዳለን የሚለው ማስፈራሪያም ሆነ ይቅርታ እንጠይቃለን የሚለው መለማመጥ የህዝቡን ተቃውሞ ማለዘብ … [Read more...] about ከውልደቱ የተበላሸ በዕድገቱ ያልተቃና፤ እንዴት ይታረቃል አሁን በስተርጅና

Filed Under: TIGRINJA

“ርእይቶ ፈይ ከብል ተደፋፌኤ፡” ርእይቶ ንጽሑፋት መደብ ብጋህዲ ኣብ ወጻኢ

September 23, 2016 By Africa Horn Now

ሃብተ ገብረ (ቨርጂንያ፡ ኣመሪካ) | 09/22/2016 | meskerem.net           … [Read more...] about “ርእይቶ ፈይ ከብል ተደፋፌኤ፡” ርእይቶ ንጽሑፋት መደብ ብጋህዲ ኣብ ወጻኢ

Filed Under: TIGRINJA

የኢትዮጵያ “የፌደራል ሥርዓት” ችግሮችና አማራጭ መፍትሔዎች

September 19, 2016 By Africa Horn Now

ገለታው ዘለቀ | undated | ኢትዮጵያ ዛሬ እንደ መግቢያ ከዚህ በፊት “ኢትዮጵያ የፌደራል ሥርዓትን የምትከተል ሀገር አይደለችም” ብዬ ፅፌ ነበር። ዛሬም ትንሽ አዳብሬ በዚሁ ላይ ትንታኔ መስጠት አምሮኛል። ይህ ጽሁፍ ደግሞ እንዲነሳልኝ የፈለኩበት ምክንያት በቅርቡ የህወሓት አንጋፋ ታጋዮች የሆኑት አቶ ስዩም መስፍንና አቶ አባይ ፀሃየ በቅርቡ በኢትዮጵያ “ወቅታዊ” ጉዳይ ላይ የተሰኘ መግለጫ ሰጥተው ነበር። የነዚህን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ንግግር ያዳመጠ ሁሉ የየራሱን ምልከታ ያስቀምጣል። እጅግ ብዙ ሰው ግን አዲስ ነገር የማይገኝበት ወቅታዊ የማይባል ያደርገዋል። ሀገሪቱን ህዝባዊ … [Read more...] about የኢትዮጵያ “የፌደራል ሥርዓት” ችግሮችና አማራጭ መፍትሔዎች

Filed Under: TIGRINJA

በኢትዮጵያ ያለው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ነውን? (ክፍል ሁለት)

September 16, 2016 By Africa Horn Now

ይገረም አለሙ | undated | ኢትዮጵያ ዛሬ በክፍል አንድ ጽሁፌ አንድን ሥርዓት ሕገ መንግሥታዊ ሊያሰኙት የሚበቁ በርካታ ጉዳዮችን ትተን በሕገ መንግሥቱ ላይም የሚነሱ ክርክሮችን አቆይተን ሕገ መንግሥቱ ባለው መልኩ እንኳን የማይከበር አንዳንድ አንቀጾቹም እስከመኖራቸው የማይታወቁ መሆኑ ብቻውን ሥርዓቱን ሕገ መንግሥተዊ ሊያሰኘው እንደማይችል ጠቅሻላሁ። ለዚህ መከራከሪያ ይሆናሉ ያልኳቸውን ጭብጦችም በማንሳት ከሕገ መንግሥቱ አንቀጾች የተወሰኑትን በማስረጃነት ለማቅረብ ነበር የተሰናበትኩት። ሕገ መንግሥቱ ከያዛቸው 106 አንቀጾች ውስጥ መከበር የተነፈጋቸውና እስከመኖራቸው የማይታወቁት … [Read more...] about በኢትዮጵያ ያለው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ነውን? (ክፍል ሁለት)

Filed Under: TIGRINJA

በኢትዮጵያ ያለው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ነውን? (ክፍል አንድ)

September 16, 2016 By Africa Horn Now

ይገረም አለሙ | undated | ኢትዮጵያ ዛሬ ሕገ መንግሥታዊውን ሥርዓት በኃይል ለማፈረስ የሚል ክስ በሀገራችን ተራና የተለመደ ነገር ከሆነ አመታት ተቆጥረዋል። በስፋት የታወቀው፣ ምን አልባትም የተጀመረው በቅንጅቶች ክስ ይመስለኛል። ለሥልጣን ያሰጋሉ ተብሎ የተገመቱ ዜጎችን በዚህ እየወነጀሉ በመገናኛ ብዙሀን መናገሩንም የጀመሩት አቶ መለስ ናቸው። ለነገሩ ከደደቢት እስከ ምኒልክ ቤተ መንግሥት የተሰራ የተነገረው ሁሉ የአቶ መለስና የአቶ መለስ ብቻ አንደሆነ ተነግሮን የለ። እናም የእኛ የሆነ የምንለውም የምንሰራውም የለንም ሁሉም በአቶ መለስ ተወጥኗል ተነግሯል የእኛ ስራ የሚሆነው … [Read more...] about በኢትዮጵያ ያለው ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት ነውን? (ክፍል አንድ)

Filed Under: TIGRINJA

BACK2KCAB: ሎሚኸ ናይ ምንታይ ትግራይ ትግሪኚ?

September 16, 2016 By Africa Horn Now

ቀለታ ኪዳነ (ሎንዶን) | 09/15/2016 | meskerem.net … [Read more...] about BACK2KCAB: ሎሚኸ ናይ ምንታይ ትግራይ ትግሪኚ?

Filed Under: TIGRINJA

ለሁሉም ጊዜ አለው

September 14, 2016 By Africa Horn Now

ማስተዋል በለጠ | undated| ኢትዮጵያ ዛሬ በመላዋ ሀገራችን ለነፃነታችን እየተዋደቁ የሚገኙ ዜጎች ውድ ሕይወታቸውን እየሰው የነፃነት ቀንዲሉን በማብራት ላይ ናቸው። ታሪክ ሲዘክረው የሚኖር ታላቅ መስዋዕትነት እየከፈሉ በመሆናቸው በአልሞ ተኳሽ የወያኔ አጋዚ ጦር አንገታቸው እየታረደና ጭንቅላታቸው እየተገመሰ ሕይወታቸውን የሚያጡ ውድ ወገኖቻችንን ነፍሳቸውን ፈጣሪ ይማርልን። በዚያን ሰሞን ካነበብኳቸው መጣጥፎች አንዱ በ16 የትግራይ ተወላጆች የተጻፈው በወያኔ ላይ የተወሰደ አቋም ነው። ኪዳነ ምሕረት ትባርካቸው። ፕሮፌስር መስፍን አንድ ወቅት ጥሩ ኢትዮጵያውያን ተጋሩን መቁጠር ጀምረው … [Read more...] about ለሁሉም ጊዜ አለው

Filed Under: TIGRINJA

መደብ ብጋህዲ ካብ ኤርትራ ወጻኢ ቍ.6

September 14, 2016 By Africa Horn Now

Published on Sep 11, 2016 | meskerem.net … [Read more...] about መደብ ብጋህዲ ካብ ኤርትራ ወጻኢ ቍ.6

Filed Under: TIGRINJA

ጽቡቕ ዜና ካብ ኤርትራ…ንመንግስቲ ኤርትራ ሰለስት ለበዋታት ኣለዋኒ….

September 12, 2016 By Africa Horn Now

ተወልደብርሃን ገብረ | 09/11/2016 | meskerem.net … [Read more...] about ጽቡቕ ዜና ካብ ኤርትራ…ንመንግስቲ ኤርትራ ሰለስት ለበዋታት ኣለዋኒ….

Filed Under: TIGRINJA

ኢትዮጵያ ድሕሪ ስርዓት ወያነ ። ክንዮ ጉጉይ ርዲኢት ቁጠባዊ ፖሊሲ ርእሰ-ምርኮሳ ኤርትራ

September 10, 2016 By Africa Horn Now

ተወልደብርሃን ገብረ | 09/09/2016 | meskerem.net … [Read more...] about ኢትዮጵያ ድሕሪ ስርዓት ወያነ ። ክንዮ ጉጉይ ርዲኢት ቁጠባዊ ፖሊሲ ርእሰ-ምርኮሳ ኤርትራ

Filed Under: TIGRINJA

« Previous Page
Next Page »

Primary Sidebar

A New Administration Won’t Heal American Democracy

Published: November 6, 2020

The Rot in U.S. Political Institutions Runs Deeper Than Donald Trump Larry Diamond | November 5, 2020 | Foreign … [Read More...] about A New Administration Won’t Heal American Democracy

Archives

  • May 2021
  • November 2020
  • October 2020
  • September 2020
  • August 2020
  • July 2020
  • June 2020
  • May 2020
  • April 2020
  • March 2020
  • June 2019
  • October 2018
  • September 2018
  • August 2018
  • July 2018
  • April 2018
  • March 2018
  • February 2018
  • January 2018
  • December 2017
  • November 2017
  • September 2017
  • August 2017
  • July 2017
  • June 2017
  • May 2017
  • April 2017
  • March 2017
  • February 2017
  • January 2017
  • December 2016
  • November 2016
  • October 2016
  • September 2016
  • August 2016
  • July 2016
  • June 2016
  • May 2016
  • April 2016
  • March 2016
  • February 2016
  • January 2016
  • December 2015
  • September 2015
  • August 2015
  • July 2015
  • June 2015
  • May 2015
  • April 2015
  • March 2015
  • February 2015
  • January 2015
  • November 2014
  • September 2014
  • August 2014
  • July 2014
  • May 2014
  • March 2014

Log In

Copyright © 2025 Africa Horn Now · WordPress · Log in